አርቪንድ ላይፍ ስታይል አልባሳት ማኑፋክቸሪንግ
Key Buyers: H&M, PVH, The Children’s Place
Country: Ethiopia
Last updated: 2018
በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የሚገኘው አርቪንድ ላይፍ ስታይል አልባሳት ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በህንዱ ዓለም አቀፍ አርቪንድ ላይፍ ስታይል አልባሳት ባለቤትነት ስር ከሚገኙት ሁለት የጨርቃጨርቅ እና አልባሳት ፋብሪካዎች አንዱ ነው። ከተቋሙ ገዢዎች ውስጥ ችልድረንስ ፕሌስ፣ ፒቪኤች፣ ኤች ኤንድ ኤም እና የገርበር የህጻናት ልብስ ይገኙበታል። ፋብሪካው በዋነኝነት የሚያመርተው ጂንስ፣ ሱሪ እና ሸሚዞችን ነው። (ሁለተኛው አርቪንድ ተቋም በሐዋሳ ኢንዱስትሪያል ፓርክ በቅርቡ ሥራ ጀምሯል፤ የዚህ የሠራተኛ መብቶች ምርመራ ዘገባ አካል ያልሆነ ሲሆን ፣ በቅርብ ለኤች ኤንድ ኤም እና ፒቪኤች ዕቃዎችን አምርቷል።)
የሰራተኛ መብቶች ጥምረት ሪፖርት በሚከተሉት ጉዳዮች ዙሪያ ጥሰቶችን አግኝቷል፡
- የመደራጀት ነፃነት
- ደሞዝ እና ሰአታት
- የቅጣት ደመወዝ ቅነሳ/ያልተከፈለ የጉልበት ሥራ
- አስገዳጅ የትርፍ ሰዓት ስራ
- ያልተከፈለ የትርፍ ሰዓት ስራ
- ትንኮሳ እና ጥቃት
- የቃላት ጥቃት
- የስራ ጤና እና ደህንነት
- ራስን መሳት
Read More:
Join our newsletter
Sign up to the WRC’s mailing list to stay updated on our work.