ኤምኤኤ አልባሳትና ጨርቃጨርቅ፣ ከብር ኢንተርፕራይዞች

Key Buyers: Asda, Bonghwa, DVH Apparel, Edwards, H&M, MOC, Obermeyer, Trimark Sportswear, Walmart
Country: Ethiopia
Last updated: 2018

በትግራይ ሰሜናዊ አውራጃ በመቀሌ ከተማ የተመሰረተው ኤምኤኤ አልባሳት እና ጨርቃጨርቅ (ኤምኤኤ) እንደ አውሮፓ አቆጣጠር 2016 ዓ.ም ላይ 1600 ሰራተኞች ቀጥሮ ያሰራ ነበር፡፡ በኢትዮጵ ውስጥ ከታች ወደ ላይ ከተዋቀሩት 17ቱ ፋብሪካዎች አንዱ የሆነው እና ባቤትነቱ የኢትዮጵያዊ ባለሀብት የሆነው ይህ ፋብሪካ የጥጥ ምርቶችን የመፍተል እና የመሸመን እንዲሁም ልብሶችን የመገጣጠም (መቁረጥ፤ መስራት እና መስፋት) አቅም ያለው ነው፡፡ የሚያመርታቸውም ምርቶች ሱሪዎችን፣ የውስጥ ሱሪዎችን፣ ሸሚዞች፣ ቲሸርቶችን እና የቤት ውስጥ ጨርቃ ጨርቅን ያጠቃልላል።

የሰራተኛ መብቶች ጥምረት ሪፖርት በሚከተሉት ጉዳዮች ዙሪያ ጥሰቶችን አግኝቷል፡-

Read More:

Join our newsletter

Sign up to the WRC’s mailing list to stay updated on our work.